ስለ አንድ ወንድምና እህት የሚተርከው ይህ ታሪክ ስለ መጥፎ ጸባይም ይናገራል፡፡ ይሁን እንጂ ጥሩ ፍጻሜ አለው፡፡ (ይህን ልብወለድ የጻፈችልን ወጣቷ ደራሲ ዛሬ በሕይወት የለችም፡፡ በፍቅር አናስታውሳታለን፡፡ )